am_tq/mat/21/31.md

12 lines
1.1 KiB
Markdown

# የአባቱን ፈቃድ ያደረገው ከሁለቱ የትኛው ልጅ ነው?
የመጀመሪያው። [21:31]
# ከሊቀ ካህናት እና ጸሐፍት በፊት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በመግባት ግብር ሰብሳቢዎች እና ጋለሞታዎች ይቀድማሉ ሲል ኢየሱስ የተናገረው ለምን ነበር?
እነርሱ ዮሐንስን አምነውበት ስለነበር፣ ነገር ግን ሊቀ ካህናቱ እና ጸሐፍቱ በዮሐንስ ስላላመኑ እነዚያ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት እንደሚገቡ ኢየሱስ ተናገረ። [21:31]
# ከሊቀ ካህናት እና ጸሐፍት በፊት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በመግባት ግብር ሰብሳቢዎች እና ጋለሞታዎች ይቀድማሉ ሲል ኢየሱስ የተናገረው ለምን ነበር?
እነርሱ ዮሐንስን አምነውበት ስለነበር፣ ነገር ግን ሊቀ ካህናቱ እና ጸሐፍቱ በዮሐንስ ስላላመኑ እነዚያ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት እንደሚገቡ ኢየሱስ ተናገረ። [21:32]