am_tq/jhn/04/09.md

617 B

ሳምራዊቷ ኢየሱስ ከእርሷ ጋር ስላወራ የተገረመችው ለምንድን ነው?

የተገረመችው አይሁዳች ከሳምራዊያን ጋረር ምንም አይነት ግንኙነት ስለሌላቸው ነው፡፡

ኢየሱስ ንግግሩን ወደ እግዚአብሔር ጉዳይ ለመለወጥ ምን አለ?

ኢየሱስ “የእግዘአብሔርን ስጦታ ብታውቂና ውሃ አጠጪኝ የሚልሽ ማን መሆኑን ብትረጂ ኖሮ፣ አንቺው በጠየቅሽው፣ እርሱም የሕይወትን ውሃ በሰጠሸ ነበር” አላት፡፡