am_tq/jhn/04/09.md

8 lines
617 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# ሳምራዊቷ ኢየሱስ ከእርሷ ጋር ስላወራ የተገረመችው ለምንድን ነው?
የተገረመችው አይሁዳች ከሳምራዊያን ጋረር ምንም አይነት ግንኙነት ስለሌላቸው ነው፡፡
# ኢየሱስ ንግግሩን ወደ እግዚአብሔር ጉዳይ ለመለወጥ ምን አለ?
ኢየሱስ “የእግዘአብሔርን ስጦታ ብታውቂና ውሃ አጠጪኝ የሚልሽ ማን መሆኑን ብትረጂ ኖሮ፣ አንቺው በጠየቅሽው፣ እርሱም የሕይወትን ውሃ በሰጠሸ ነበር” አላት፡፡