ራሱን ልክ እንደ ትንሽ ልጅ የሚያዋርድ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ እንደሚሆን ኢየሱስ ተናገረ። [18:4]
በኢየሱስ የሚያምነው ታናሽ እንዲስት የሚያደርግ ሁሉ በአንገቱ ላይ የወፍጮ ድንጋይ ታስሮ ወደ ባህር ቢጣል ይሻለዋል። [18:6]