am_tq/jdg/18/04.md

571 B

በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ የሚሆነው ማን እንደሚሆን ኢየሱስ ተናገረ?

ራሱን ልክ እንደ ትንሽ ልጅ የሚያዋርድ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ እንደሚሆን ኢየሱስ ተናገረ። [18:4]

በኢየሱስ ያመነውን ታናሽ የሚያስት ሰው ላይ ምን ይሆናል?

በኢየሱስ የሚያምነው ታናሽ እንዲስት የሚያደርግ ሁሉ በአንገቱ ላይ የወፍጮ ድንጋይ ታስሮ ወደ ባህር ቢጣል ይሻለዋል። [18:6]