am_tq/jdg/18/04.md

8 lines
571 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ የሚሆነው ማን እንደሚሆን ኢየሱስ ተናገረ?
ራሱን ልክ እንደ ትንሽ ልጅ የሚያዋርድ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ እንደሚሆን ኢየሱስ ተናገረ። [18:4]
# በኢየሱስ ያመነውን ታናሽ የሚያስት ሰው ላይ ምን ይሆናል?
በኢየሱስ የሚያምነው ታናሽ እንዲስት የሚያደርግ ሁሉ በአንገቱ ላይ የወፍጮ ድንጋይ ታስሮ ወደ ባህር ቢጣል ይሻለዋል። [18:6]