ብርቱው መልአክ የማለው ከዘላለም እስከ ዘላለም በሚኖረው፣ ሰማይን፣ ምድርንና ባህርን በፈጠረው በእርሱ ነው [10:6]
መልአኩ፣ ሰባተኛው መለከት በሚነፋበት ጊዜ የእግዚአብሔር ምስጢር ይፈጸማል እንጂ ወደ ፊት አይዘገይም አለ [10:7]