am_tq/gen/44/27.md

414 B

እስራኤል የሚያስበው ዮሴፍ ምን ሆኗል ብሎ ነበር?

እስራኤል፣ በርግጥ ዮሴፍ በአውሬ ተቦጫጭቋል ብሎ አሰበ

እስራኤል፣ ብንያም ከእርሱ ከተወሰደ ምን እንደሚሆን ተናገረ?

ወንድማማቾቹ፣ ሽበቱን በኀዘን ወደ መቃብር እንደሚያወርዱ እስራኤል ተናግሮ ነበር