am_tq/gen/42/18.md

1.2 KiB

ዮሴፍ፣ ወንድሞቹ በሕይወት ለመኖር ምን እንዲያደርጉ ነገራቸው?

ዮሴፍ፣ ሌሎቹ እህል ይዘው ወደ ከነዓን በመሄድ ታናሽ ወንድማቸውን እስኪያመጡት ድረስ ከወንድማማቾቹ አንዱ በወህኒ እንዲቆይ ነገራቸው

ዮሴፍ፣ ወንድሞቹ በሕይወት ለመኖር ምን እንዲያደርጉ ነገራቸው?

ዮሴፍ፣ ሌሎቹ እህል ይዘው ወደ ከነዓን በመሄድ ታናሽ ወንድማቸውን እስኪያመጡት ድረስ ከወንድማማቾቹ አንዱ በወህኒ እንዲቆይ ነገራቸው

ዮሴፍ፣ ወንድሞቹ በሕይወት ለመኖር ምን እንዲያደርጉ ነገራቸው?

ዮሴፍ፣ ሌሎቹ እህል ይዘው ወደ ከነዓን በመሄድ ታናሽ ወንድማቸውን እስኪያመጡት ድረስ ከወንድማማቾቹ አንዱ በወህኒ እንዲቆይ ነገራቸው

የዮሴፍ ወንድሞች ይህ መከራ የመጣባቸው በምን ምክንያት ነው ብለው አመኑ?

በዮሴፍ ላይ ስላደረጉት ነገር የዮሴፍ ደም ከእነርሱ እየተጠየቀ እንዳለ አመኑ