am_tq/gen/05/28.md

233 B

ላሜሕ ስለ ልጁ ስለ ኖኅ ምን አለ?

ላሜሕ፣ ኖኅ እግዚአብሔር አምላክ በረገማት ምድር ምክንያት ሰዎችን ከሥራቸውና ከጥረታቸው ያሳርፋቸዋል አለ