884 B
884 B
ሕዝቡን በምርኮ ወደ ባቢሎን የወሰዳቸው ማን ነው?
ሕዝቡን በምርኮ ወደ ባቢሎን የወሰዳቸው ናቡከደነፆር ነው። [2፡1-61]
ከካህናት ወገን ከነበሩት አንዳንዶቹ ስማቸውን ከትውልድ መዝገቡ ውስጥ ያጡት ለምንድን ነበር?
ከካህናት ወገን ከነበሩት አንዳንዶቹ ስማቸውን ከትውልድ መዝገቡ ውስጥ ያጡት ክህነታቸውን ስላረከሱ ነበር። [2፡62]
እነዚህ ካህናት እጅግ ከተቀደሰው ምግብ መብላት የሚችሉት እንዴት ነበር?
እነዚህ ካህናት እጅግ ከተቀደሰው ምግብ መብላት የሚችሉት በኡሪም እና በቱሚም እግዚአብሔርን የሚጠይቅ ካህን ሲያረጋግጥላቸው ነበር። [2፡63]