12 lines
884 B
Markdown
12 lines
884 B
Markdown
|
# ሕዝቡን በምርኮ ወደ ባቢሎን የወሰዳቸው ማን ነው?
|
||
|
|
||
|
ሕዝቡን በምርኮ ወደ ባቢሎን የወሰዳቸው ናቡከደነፆር ነው። [2፡1-61]
|
||
|
|
||
|
# ከካህናት ወገን ከነበሩት አንዳንዶቹ ስማቸውን ከትውልድ መዝገቡ ውስጥ ያጡት ለምንድን ነበር?
|
||
|
|
||
|
ከካህናት ወገን ከነበሩት አንዳንዶቹ ስማቸውን ከትውልድ መዝገቡ ውስጥ ያጡት ክህነታቸውን ስላረከሱ ነበር። [2፡62]
|
||
|
|
||
|
# እነዚህ ካህናት እጅግ ከተቀደሰው ምግብ መብላት የሚችሉት እንዴት ነበር?
|
||
|
|
||
|
እነዚህ ካህናት እጅግ ከተቀደሰው ምግብ መብላት የሚችሉት በኡሪም እና በቱሚም እግዚአብሔርን የሚጠይቅ ካህን ሲያረጋግጥላቸው ነበር። [2፡63]
|