am_tq/exo/39/42.md

576 B

ከንጹሕ ወርቅ የተቀደሰው የአክሊል ሽፋን ላይ ምን የሚል ጽሑፍ ይቀረጽበት ነበር?

ከንጹሕ ወርቅ የተቀደሰው የአክሊል ሽፋን ላይ “ለእግዚአብሔር የተቀደሰ” የሚል ጽሑፍ ይቀረጽበት ነበር፡፡ [39: 30-42]

ሙሴ ሥራውን ሁሉ ሲመረምር ምን አገኘ?

ሙሴ ሥራውን ሁሉ አየ፤ እነሆ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ሠርተውት ነበር፤ በዚያ መንገድ አከናውነውት ነበር፡፡ [39: 43]