am_tq/exo/28/40.md

4 lines
340 B
Markdown

# ሙሴ የአሮን ልጆች ክብርና ማዕረግ እንዲኖራቸው ምን ሊያዘጋጅላቸው ይገባል?
ሙሴ የአሮን ልጆች ክብርና ማዕረግ እንዲኖራቸው ሸሚዞችን፣ መታጠቂያዎችንና የራስ ማሰሪያዎችን ሊያዘጋጅላቸው ይገባል፡፡ [28: 40-41]