የእግዚአብሔር እጅ በመስክ ላይ ባሉት በግብፃውያን ከብቶች ላይ፣ በፈረሶቻቸው፣ በአህዮቻቸው፣ በግመሎቻቸው፣ በቀንድ ከብቶቻቸውና በበጎቻቸውና በፍየሎቻቸው ላይ ትሆናለች፡፡ [ 9: 3-6]
የፈርዖን ልብ ደንዳና ነበር፤ ስለሆነም ሕዝቡን አልለቀቀም፡፡ [ 9: 7]