ራዕዩ ስለ ቁጣ ጊዜ ነበር። ራእዩ የሚያመለክተው ስለ ዓለም መጨረሻ ጊዜ ነበር።[ 8:16-18]
ሁለት ቀንዶች ያሉት አውራ በግ የሜዶንንና የፋርስን ነገሥታት ያመለክታሉ። አውራው ፍየል የሚያመለክተው የግሪክን ንጉሥ ነው። [ 8:20]