የአንጾኪያ ጉባዔ መንፈስ ቅዱስ በሚናገራቸው ጊዜ ጌታን ሲያመልኩና ሲጾሙ ነበር
መንፈስ ቅዱስ በርናባስንና ሳውልን ለጠራቸው ሥራ እንዲለዩለት ተናገራቸው
ጉባዔው ጾመውና ጸልየው እጆቻቸውን ከጫኑባቸው በኋላ አሰናበቱአቸው