ዮሐንስ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ መምጣቱን የማይመሰክሩትን አሳቾችና የክርስቶስ ተቃዋሚ ብሎ ይጠራቸዋል
ዮሐንስ፣ የሠሩትን ከማጥፋት እንዲጠነቀቁ ለአማኞች ይነግራቸዋል