ዮሐንስ የሚደሰተው፣ ከእመቤት ልጆች፣ በእውነት ከሚሄዱት፣ አንዳንዶቹን አግኝቶ ስለ ነበረ ነው
ዮሐንስ፣ ከመጀመሪያው እርስ በእርሳችው እንዲዋደዱ ትዕዛዝ እንደነበራቸው ይናገራል
ዮሐንስ፣ ፍቅር ማለት እንደ እግዚአብሔር ትዕዛዝ መመላለስ ነው ይላል