12 lines
638 B
Markdown
12 lines
638 B
Markdown
|
# ዮሐንስ የሚደሰተው ለምንድነው?
|
||
|
|
||
|
ዮሐንስ የሚደሰተው፣ ከእመቤት ልጆች፣ በእውነት ከሚሄዱት፣ አንዳንዶቹን አግኝቶ ስለ ነበረ ነው
|
||
|
|
||
|
# ዮሐንስ ከመጀመሪያው እንደነበራቸው የሚናገረው ትዕዛዝ የትኛው ነው?
|
||
|
|
||
|
ዮሐንስ፣ ከመጀመሪያው እርስ በእርሳችው እንዲዋደዱ ትዕዛዝ እንደነበራቸው ይናገራል
|
||
|
|
||
|
# ዮሐንስ ፍቅር ምንድነው ይላል?
|
||
|
|
||
|
ዮሐንስ፣ ፍቅር ማለት እንደ እግዚአብሔር ትዕዛዝ መመላለስ ነው ይላል
|