|
# መልእክቶቹ ከሚያመለክቱት ይልቅ ሰውነቱ በጣም የተለየ እንደ ሆነ ለሚያስቡ ሰዎች ጳውሎስ ምንድነው የሚለው?
|
|
|
|
በሩቅ ሆኖ በመልእክቶቹ በሚናገርበት ጊዜም ሆነ ከቆሮንቶስ ቅዱሳን ጋር በሚሆንበት ጊዜ እርሱ ያው አንድ መሆኑን ጳውሎስ ተናግሮአል፡፡
|
|
|
|
# ራሳቸውን የሚያመሰግኑ ሰዎች አስተዋዮች አለመሆናቸውን የሚያሳዩት እንዴት ነው?
|
|
|
|
ራሳቸውን በራሳቸው ሲመዝኑና ራሳቸውን ከራሳቸው ጋር ሲያነጻጽሩ አስተዋዮች አለመሆናቸውን ያሳያሉ፡፡
|