12 lines
770 B
Markdown
12 lines
770 B
Markdown
|
# ነገሥታትና የምድር ነጋዴዎች የባቢሎንን ፍርድ ባዩ ጊዜ ምላሻቸው ምን ሆነ?
|
||
|
|
||
|
ነገሥታትና የምድር ነጋዴዎች የባቢሎንን ፍርድ ባዩ ጊዜ ስለ እርስዋ ዋይ ዋይ እያሉ አለቀሱ [18:9]
|
||
|
|
||
|
# ባቢሎን በሚፈረድባት ጊዜ ነገሥታት፣ ነጋዴዎችና የመርከብ ነጂዎች ከእርስዋ ርቀው የሚቆሙት ለምንድነው?
|
||
|
|
||
|
ሥቃይዋን ከመፍራት የተነሣ በሩቅ ቆሙ [18:9]
|
||
|
|
||
|
# ባቢሎን በሚፈረድባት ጊዜ ነገሥታት፣ ነጋዴዎችና የመርከብ ነጂዎች ከእርስዋ ርቀው የሚቆሙት ለምን ነበር?
|
||
|
|
||
|
ሥቃይዋን ከመፍራት የተነሣ በሩቅ ቆሙ [18:10]
|