8 lines
463 B
Markdown
8 lines
463 B
Markdown
|
# የቆሮንቶስ ሰዎች ገና ሥጋውያን መሆናቸውን ጳውሎስ የተናገረው ለምንድነው?
|
||
|
|
||
|
ጳውሎስ ገና ሥጋውያን መሆናቸውን የተናገረው በመካከላቸው ቅናትና ክርክር ስለ ነበር ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ለቆሮንቶስ ሰዎች ጳውሎስና አጵሎስ ምንድናቸው?
|
||
|
|
||
|
እነርሱን በክርስቶስ ወደ ማመን ያመጧቸው አገልጋዮች ናቸው፡፡
|