am_tq/1co/02/08.md

4 lines
300 B
Markdown
Raw Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# በጳውሎስ ዘመን የነበሩ ገዦች የእግዚአብሔርን ጥበብ አውቀው ቢሆን ኖሮ ምን ያደርጉ ነበር?
እነዚያ ገዦች የእግዚአብሔርን ጥበብ አውቀው ቢሆን ኖሮ የክብርን ጌታ ባልሰቀሉት ነበር፡፡