8 lines
471 B
Markdown
8 lines
471 B
Markdown
|
# ኤዶም በዕፍረት የሚሸፈነውና ለዘለዓለም የሚጠፋው ለምንድን ነው?
|
||
|
|
||
|
ኤዶም በወንድሙ ያዕቆብ ላይ በፈፀመው ግፍ ምክንያት በዕፍረት ይሸፈናል ለዘለዓለምም ይጠፋል። [1:10]
|
||
|
|
||
|
# ኤዶም ከያዕቆብ ተገልሎ በቆመ ቀን ምን ተከሰተ?
|
||
|
|
||
|
በዚያን ቀን እንግዶች ወደ ኢየሩሳሌም በሮች ገብተው ሀብቱን ዘረፉ። [1:11]
|