am_tq/jud/01/20.md

8 lines
552 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# ወዳጆች ራሳቸውን የሚያንጹትና የሚጸልዩት እንዴት ነበር?
ወዳጆች ራሳቸውን ሲያንጹ የነበሩት በተቀደሰ እምነታቸውና በመንፈስ ቅዱስ በመጸለይ ነበር
# ወዳጆች፣ ራሳቸውን ሊጠብቁና ሊጠባበቁ ይገባቸው የነበረው በምንድነው?
ወዳጆች፣ ራሳቸውን ሊጠብቁና ሊጠባበቁ የሚገባቸው በእግዚአብሔር ፍቅርና በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ምሕረት ነበር