am_tq/jhn/04/15.md

12 lines
816 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# ኢየሱስ እርሱ ስለሚሰጠው ውሃ ለሴትዮዋ የነገራት ምንድን ነው?
ኢየሱስ ለሴትዮዋ እርሱ ከሚሰጠው ውሃ የሚጠጡ በድጋሚ እንደማይጠሙ እርሱ የሚሰጠው ውሃ በውስጥ የሚፈልቅ የዘላለም ሕይወት ምንጭ እንደሚሆን ነገራት፡፡
# ኢየሱስ የሚሰጠውን ይህን ውሃ ሴትየዋ ለምን ፈለገቸው?
እንዳትጠማና በድጋሚ ውሃ ለመቅዳት ላለመመለስ ኢየሱስ የሚሰጠውን ውሃ ፈልጋዋለች፡፡
# ኢየሱስ የንግግሩን ርእሰ ጉዳይ ቀይሮታል፡፡ ሰሌትዮዋ የነገራት ምንድንነ ነው?
ኢየሱስ ለሴትዮዋ “ሂጂና ባልሽን ጠርተሸ ነይ” አላት፡፡