12 lines
716 B
Markdown
12 lines
716 B
Markdown
|
# እግዚአብሔር ለኖኅ የነገረው ወደ መርከቡ ማንን እንዲያስገባ ነበር?
|
||
|
|
||
|
ኖኅ ሚስቱን፣ ሦስቱን ወንዶች ልጆቹንና የልጆቹን ሚስቶች ወደ መርከቡ እንዲያስገባ እግዚአብሔር ነገረው
|
||
|
|
||
|
# በሕይወት ይቆዩ ዘንድ ወደ መርከቡ መግባት የነበረባቸው እንስሶች የትኞቹ ናቸው?
|
||
|
|
||
|
ሕያዋን ፍጥረታት ከሆኑት ሁሉ ሁለት ሁለት ወንድና ሴት ሆነው ወደ መርከቡ መግባት ነበረባቸው
|
||
|
|
||
|
# ለእግዚአብሔር ትዕዛዝ የኖኅ ምላሽ ምን ነበር?
|
||
|
|
||
|
ኖኅ እግዚአብሔር ያዘዘውን ሁሉ አደረገ
|