16 lines
951 B
Markdown
16 lines
951 B
Markdown
# የጢሮስ ሴት ልጅ
|
|
|
|
ጸሐፊው በጢሮስ ስለሚኖሩ ሰዎች ሲናገር እንደ ጢሮስ ልጆች ይቆጥራቸዋል። አ.ት፡ “የጢሮስ ሕዝብ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
|
|
|
|
# የንጉሥ ሴት ልጅ
|
|
|
|
ይህ ንጉሡ የሚያገባትን ሴት ማንነት የሚያመላክት ነው። አ.ት፡ “የንጉሡ ሙሽራ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
|
|
|
|
# ሁለንተናዋ ያሸበረቀ
|
|
|
|
“በጣም ውብ”። ይህ የሴቲቱን ገጽታ ያመለክታል።
|
|
|
|
# ልብሷ በወርቅ የተሠራ ነው
|
|
|
|
ልብሷ በወርቅ ያጌጠ ወይም የተጠለፈ ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው በወርቃማ ክር የጠለፈውን ልብስ ትለብሳለች” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
|