16 lines
1.2 KiB
Markdown
16 lines
1.2 KiB
Markdown
# ማቴዎስ 27፡ 11-14
|
|
|
|
|
|
አሁን
|
|
በቋንቋችሁ ውስጥ የተቋረጠው ታሪክ መቀጠሉን የሚያሳይ ቃል ካለ ይህንን ቃል መጠቀሙ መልካም ይሆናል፡፡
|
|
ሀገረ ገዥው
|
|
ጵላጦስ ([MAT 27:1](./01.md))
|
|
አንተ አልክ
|
|
"አንተ ራሰህ ተቀበልከው" (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-idiom]])
|
|
ይሁን እንጂ በካህናት ለቆች እና ሽማግሌዎች ክስ በቀረበበት ጊዜ
|
|
ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ነገር ግን የካህናት አለቆች እና ሽምግሌዎች በከሰሰቱት ጊዜ” (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-activepassive]])
|
|
በእንተ ላይ የሚያቀርቡትን ክስት አትሰማምን?
|
|
"መጥፎ ነገር አድርጓል ብለው ለሚከሱህ ሰዎች ምንም ምላሽ አለመስጠትህ አስገርሞኛል!” (ተመልከት:ta:vol1:translate: [[rc://*/ta/man/translate/figs-rquestion]])
|
|
አንዲት ቃል፣ በዚህም ገዥው በጣም ተገረመ፡፡
|
|
ለተርጓሚዎች ምክር፡ "አንዲት ቃል፤ ይህ ነገር ገዥውን እጅግ አስገረመው፡፡"
|