ይህ የዚህ ታሪክ መጨረሻ ክፍል ነው፡፡ እነዚህ ቁጥሮች ዋናው የታሪኩ ክፍል ከተጠናቀቀ በኋላ ስለሚቀጥለው ድርጊት ይናገራሉ፡፡ (የታሪክ መጨረሻ የሚለውን ይመልከቱ)
"በቤተ መቅደስ አደባባይ/አጥር ግቢ" ወይም "በቤተ መቅደስ"
"ኢየሱስ ለሚናገረውን ከፍ ያለ ትኩረት ይሰጡ ነበር"