|
# እንዲህ ሆነ
|
|
|
|
ይህ ሀረግ በመጽሐፉ አድስ ክፍል መጀመሩን ያመለክታል
|
|
|
|
# የእግዚአብሔርን ስም አቃለለ ሰደበም
|
|
|
|
ሁለቱ ሀረጐች በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: አት: “እግዚአብሔርን በመስደብ አቃለለ” ወይም “ስለእግዚአብሔር ክፉ ነገር ተናገረ” ተመሣሣይ ንጽጽር ይመልከቱ::
|
|
|
|
# ሰሎሚት
|
|
|
|
የሴትየዋ ስም ነው:: ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ::
|
|
|
|
# ደብራይ
|
|
|
|
የሰውየው ስም ነው:: ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ::
|