ይህ የእስራኤልን ህዝብ ያመለክታል (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይህንን ጥያቄ ትዕይንቱ በሚገባ መመዝገቡን ለአንባቢው ለማስታወስ እንደ መረጃ ዳራ ተጠቅሞበታል፡፡ "ይህ በያሻር መጽሐፍ ተጽፏል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና የመረጃ ዳራ የሚሉትን ይመልከቱ)