“የሮቤላውያን እና የጋዳውያን ድንበር ምዕራባዊ ወሰናቸው ነው”
የኪኔሬት ባህር “የገሊላ ባህር” ወይም “የጌንሳሬጥ ሐይቅ” ተብሎም ይጠራል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከአባሪም ሰንሰለታማ ተራራ በስተሰሜን የሚገን የተራራ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)