am_tn/rom/08/12.md

8 lines
258 B
Markdown

# እንዲህ ከሆነ
"የነገርኳችሁ ነገር እውነት ስለሆነ"
# ወንድሞች
እዚህ ላይ ወንድሞች ሲል ክርስቲያን ወገኖች ለማለት ነው፣ ወንዶችንም ሴቶችንም ያጠቃልላል።