am_tn/psa/089/052.md

892 B

አጠቃላይ መረጃ፡

ይህ ቁጥር ከዚህ ዝማሬ መጨረሻነት/ማብቂያነት የላቀ ነው፡፡ በመዝሙር 73 ለሚጀምረው እና በመዝሙር 89 ለሚጨርሰው ለመጽሐፈ መዝሙር 3 የመዝጊያ ሀሳብ ነው፡፡

ያህዌ ለዘለዓለም የተባረከ ይሁን

ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ህዝቦች ያህዌን ለዘለዓለም ያወድሱት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)

አዎን እና አዎን /አሜን፤ አሜን

"አሜን" የሚለው ቃል የተወከለው እርሱ የተናገረውን ለማረጋገት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በመዝሙር 41፡13 እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡