19 lines
1.4 KiB
Markdown
19 lines
1.4 KiB
Markdown
# ፊልሞን 1፡ 21-22
|
|
|
|
ስለመታዘዝህ ከፍተኛ መተማመን አለኝ
|
|
"ምክንያቱም ያዘዝኩን እነነደሚታደረግ እርግጠኛ ነኝ"
|
|
የአንተ መታዘዝ...እጽፍልሃለሁ . . . ታደርገዋለህ
|
|
ጳውሎስ ይህንን የጻፈው ለፊልሞና ነው፡፡ (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-you]])
|
|
እያወቅሁ
|
|
"አውቃለሁ"
|
|
በተመሳሳይ መልኩ
|
|
"እንዲሁም"
|
|
ለእኔ ማረፊያ ሥፍራ አዘጋጅልኝ
|
|
"በቤትህ ለእኔ ማረፊያ የሚሆን ሥፍራን አዘጋጅልን፡፡" ጳውሎስ ፊልሞን ይህንን እንዲያደረግ ይጠይቀዋል፡፡
|
|
በእናንተ ጸሎት . . . ልጎበኛችሁ
|
|
በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፊልሞንን እና በእርሱ ቤት ውስጥ የሚሰበሰቡ አማኞችን ነው፡፡ (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-you]])
|
|
በጸሎታችሁ
|
|
አማራጭ ትርጉም: "በጸሎታችሁ ምክንያት" ወይም "እናንተ ሁላችሁ ስለ እኔ በመጸለያችሁ ምክንያት፡፡"
|
|
በቶሎ ልጎበኛችሁ እችላለሁ
|
|
"በእስር ያቆኙ ሰዎች ቶሎ በነጻ እንዲለቁኝ እግዚአብሔር ያደርጋል ከዚያም ወደ እናንተ መምጣት እችላለሁ፡፡" (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-activepassive]])
|