am_tn/num/26/01.md

544 B

ማህበሩን ሁሉ ቁጠር

የሚቆጥሩት ሴቶችን ሣይሆን ወንዶችን ብቻ ነበር፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“በማህበሩ ውሰጥ ያሉትን ወንዶች ሁሉ ቁጠሩ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

ከሃያ ዓመት ጀምሮ ከዚያ በላይ

“20 ዓመትና ከዚያ በላይ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)