am_tn/num/16/04.md

543 B

በግምባሩ ወደቀ

ይሄ የሚያሣየው ሙሴ በእግዚአብሔር ፊት ራሱን ማዋረዱን ነው፡፡በእግዚአብሔርና በመረጣቸው ሰዎች ላይ በማመፃቸው እግዚአብሔር ሕዝቡን ሊቀጣ ይችላል ብሎ ፈራ፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት)

ለእርሱ የሚሆነውን

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ለራሱ የለየውን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)