8 lines
543 B
Markdown
8 lines
543 B
Markdown
|
# በግምባሩ ወደቀ
|
||
|
|
||
|
ይሄ የሚያሣየው ሙሴ በእግዚአብሔር ፊት ራሱን ማዋረዱን ነው፡፡በእግዚአብሔርና በመረጣቸው ሰዎች ላይ በማመፃቸው እግዚአብሔር ሕዝቡን ሊቀጣ ይችላል ብሎ ፈራ፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት)
|
||
|
|
||
|
# ለእርሱ የሚሆነውን
|
||
|
|
||
|
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ለራሱ የለየውን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
|