am_tn/mat/26/69.md

6 lines
302 B
Markdown

# ማቴዎስ 26፡ 69-70
እናንተ ስለምትሉት ነገር የማውቀው ነገር የለኝም
ጴጥሮስ ይህች ገረድ እያለች ያለው ነገር ገብቶታል፡፡ ከኢየሱስ ጋር የነበረ መሆኑን ለመካድ ይህንን ቃል ተጠቀሟል፡፡