am_tn/mat/24/40.md

651 B

ማቴዎስ 24፡ 40-42

ከዚያ የሰው ልጅ ሲመጣ አንዱ ይወሰዳል ሌላኛው ይቀራል አማራጭ ትርጉሞች: 1) እግዚአብሔር ወደ ሰማይ ይወስደዋል ሌሎቹን ደግሞ ለፍርድ በምድር ላይ ይተዋቸዋ፡፡ ወይም 2) መላእክት አንዱ ልፍርድ ይወስዱታል ሌላኛውን ለበረከት ይተውታል ወይም (ተመልከት), MAT 13:40-43). የድንጋይ ወፍጮ እህል ለመከካት የሚሆን እቃ ስለዚህ "ከነገርኳችሁ ነገር የተነሳ" ጸንታችሁ ቁሙ "በንቃት ተከታተሉ"