am_tn/mat/10/14.md

1.7 KiB

ማቴዎስ 10፡14-15

አያያዥ ዓረፍተ ነገር ለመስበክ በሚወጡበት ወቅት ምን ማድረግ እንዳለባቸው እና ምን እንደሚጠብቃቸው ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ትዕዛዝ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ ከማይቀበላችሁም ቃላችሁንም ከማይሰሙ ሁሉ ኤቲ፡ “በከተማው ውስጥ ከሚኖሩ ሰዎች መካከል ማንም ሳይበቀላች ቢቀር ወይም ያደመጣችሁ ሰው ባይኖር” እናንተ ይህ ዐሥራ ሁለት ደቀ መዛሙርት ያመለክታል፡፡ ቃላችሁን የማይሰሙ ቢሆን ኤቲ፡ “መልዕክታችሁን ማድመጥ” " (UDB) ወይም “ማለት የፈለጋችሁትን የሚያደምጥ” ከተማ ይህንን በ MAT 10:11 ከተጠቀምከው ቃል ጋር ተመሳሳይ የሆነ ቃልን በመጠቀም ሊትተረጉመው ትችላለህ፡፡ የእግራችሁን ትቢያ አራግፉ ኤቲ፡ “ከእግራችሁ ላይ የዚያን ቤት ወይም ከተማ አቧራ አራግፉ፡፡” ይህ እግዚአብሔር በዚያ ቤት ወይም ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን መተውን የሚያመለክት ምልክት ነው፡፡ ይበልጥ ይቀልላቸዋል ኤቲ፡ “መከራቸው ትንሽ ይሆናል፡፡” የሶዶም እና ገሞራ ምድር ኤቲ፡ እግዚአብሔር ከሰማይ በመጣ እሳት ያጠፋቸው በ“ሰዶም እና ገሞራ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች፡፡ ይችህ ከተማ ይህ ሐዋርያትን ወይም መልዕክቶቻቸውን ያልተቀበሉ በከተማይቱ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡