12 lines
739 B
Markdown
12 lines
739 B
Markdown
# እናንተም ትላላችሁ
|
|
|
|
እዚህ እናንተ የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል (ሁለተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
|
|
|
|
# በረከተን እሰድድላችኋለሁ
|
|
|
|
እግዚአብሔር እንደሚታዘዝለት ሰው አድርጐ ስለ በረከቱ ይናገራል፡፡ አት፡ “በረከተን እልክላችኋለሁ ወይም እባርካችኋለሁ” (ሰውኛ አገላለጽ ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ቀድሞ ከሰበሰባችሁት
|
|
|
|
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ከሰበሰባችሁት ምግብ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
|