am_tn/lev/24/10.md

653 B

እንዲህ ሆነ

ይህ ሀረግ በመጽሐፉ አድስ ክፍል መጀመሩን ያመለክታል

የእግዚአብሔርን ስም አቃለለ ሰደበም

ሁለቱ ሀረጐች በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: አት: “እግዚአብሔርን በመስደብ አቃለለ” ወይም “ስለእግዚአብሔር ክፉ ነገር ተናገረ” ተመሣሣይ ንጽጽር ይመልከቱ::

ሰሎሚት

የሴትየዋ ስም ነው:: ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ::

ደብራይ

የሰውየው ስም ነው:: ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ::