am_tn/jud/01/22.md

730 B

ይሁዳ 1፡ 22-23

በጥርጣሬ ውስጥ ያሉ አንዳንድ ሰዎች "እግዚአብሔር አምላክ ለመሆኑ ገና ያላመኑ አንዳንድ ሰዎች" እነርሱ ከእሳት መንጭቆ በማውጣት "ወደ እሳት ባሕር ውስጥ እንዳይገቡ" እና በፍርሃት ማሩ "ለሌሎች ምህረትን አሳዩ ነገር ግን ልክ እንደ እነርሱ ኃጢአትን እንዳተታደርጉ ተጠንቀቁ፡፡" በሥጋ የረከሰውን ልብስ እንኳ እየጠላችሁ "ልብሳቸውን እንኳ ጥሉ ምክንያቱም በኃጢአት ቆሻሻ ሆነዋል፡፡" ሙሉ በሙሉ በኃጢአት ተበክለዋልና ንጹሕ አይደሉም፡፡