am_tn/jos/16/10.md

581 B

እስከ ዛሬ ድረስ

ይህ የሚያመለክተው ጸሐፊው ይህንን መጽሐፍ እስከ ጻፈበት ጊዜ ድረስ ያለውን ወቅት ነው

ይህ ህዝብ የጉልበት ስራ እንዲሰራ ይገደድ ነበር

ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እስራኤላውያን እነዚህን ሰዎች ባሪያ ሆነው እንዲያገለግሉ ያስገድዷቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ )