am_tn/jos/02/15.md

552 B

አጠቃላይ መረጃ፡

እስራኤላውያኑ ሰላዮች ከረዓብ ጋር መነጋገራቸውን ቀጠሉ፡፡

ይህንን ባታደርጊ

ይህ ሰላዮቹ ለረዓብ የገቡትን ቃል ኪዳን የሚፈጽሙበትን ሁኔታ ይገልጻል፡፡ "ይህ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው " ይህንን ደማቅ ቀይ ገመድ በመስኮቱ በኩል እሰሪው " የሚለውን በኢያሱ 2፡18 የሚገኘውን ነው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታ የሚለውን ይመልከቱ)