16 lines
744 B
Markdown
16 lines
744 B
Markdown
# አጠቃላይ መረጃ
|
|
|
|
ኢሳይያስ በግጥም መልክ የያህዌን ቃል ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
|
|
|
|
# ብርቱ ሰው
|
|
|
|
‹‹ብርቱ ሰው›› ወይም፣ ‹‹ብርቱ የሆነ ሰው›› - ይህ የሚመለከተው ታዋቂና ሌሎች ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድሩ ሰዎችን ሊሆን ይችላል፡፡
|
|
|
|
# ገለባ
|
|
|
|
ገለባ በቀላሉ የሚቃጠል ደረቅ ሣር ነው፡፡
|
|
|
|
# ሥራውም እንደ ብልጭታ
|
|
|
|
ይህ የሰውን ሥራ ወይም ክፉ ሥራን ገለባ ላይ ወድቆ ከሚነድ ነገር ጋር ያመሳስላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሥራው እሳት እንደሚያስነሣ ብልጭታ ይሆናል››
|