am_tn/isa/01/31.md

16 lines
744 B
Markdown

# አጠቃላይ መረጃ
ኢሳይያስ በግጥም መልክ የያህዌን ቃል ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
# ብርቱ ሰው
‹‹ብርቱ ሰው›› ወይም፣ ‹‹ብርቱ የሆነ ሰው›› - ይህ የሚመለከተው ታዋቂና ሌሎች ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድሩ ሰዎችን ሊሆን ይችላል፡፡
# ገለባ
ገለባ በቀላሉ የሚቃጠል ደረቅ ሣር ነው፡፡
# ሥራውም እንደ ብልጭታ
ይህ የሰውን ሥራ ወይም ክፉ ሥራን ገለባ ላይ ወድቆ ከሚነድ ነገር ጋር ያመሳስላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሥራው እሳት እንደሚያስነሣ ብልጭታ ይሆናል››