am_tn/gen/31/01.md

1.1 KiB

ይህን

ይህ ቃል የታሪኩን ትረካ መሥመር ለማቋረጥ ተጠቅሞአል በዚህ ጸሐፊው አዲስ ታሪክ ይጀምራል

ያዕቆብ የላባን ወንዶች ልጆች ያሉትን ነገር ሰማ

ያዕቆብ የላባን ወንዳች ልጆች የሚሉትነ ሰማ

ያዕቆብ የአባታችን የሆነውን ሁሉ ወስዶታል

የላባን ወንዶች ልጆች ከመቆጣታቸው የተነሣ አጋንነው ይናገራሉ አት ያዕቆብ የወሰደው ነገር ሁሉ የአባታችን ነበር:: (ማጋነንና ገሃዳዊ አገላለጽ ይመልከቱ)

ያዕቆብም የላባን ፊት አየ አመለካከቱም እንደተለወጠበት ተገናዘበ

አነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች በመሠረት አንድ ናቸው:: ሁለተኛው ያዕቆብ በላባን ፊት ያየውን ይገልጻል:: አት: “ያዕቆብም ላባን እንዳለተደሰተበት ተረዳ” (ተጓዳኝ ንጽጽር ይመልከቱ)

አባቶችህ

አባትህ ይስሐቅና አያትህ አብርሃም