24 lines
833 B
Markdown
24 lines
833 B
Markdown
# ከፍ ያለ ክፍል
|
|
|
|
መድረክ
|
|
|
|
# ክፍሎች
|
|
|
|
ትንንሽ ክፍሎች
|
|
|
|
# ሙሉ ዘንግ
|
|
|
|
"ዘንግ" የሚለውን በሕዝቅኤል 40፡5 መሰረት ይተርጉሙ፡፡
|
|
|
|
# ክንዶች
|
|
|
|
እያንዳንዱ ረጅም ክንድ ወደ 54 ሳንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ስድስት ክንድ
|
|
|
|
ወደ 3.2 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
|
|
|
|
# አምስት ክንድ
|
|
|
|
ወደ 2.7 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
|